News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የብሔራዊ ጥራት መሠረተ ልማት ፕሮግራም የስራ አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ 20/05/2014(ንቀትሚ) በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የብሔራዊ ጥራት መሠረተ ልማት ፕሮጀክትን ተግባራዊ የሚያደርጉ የስራ ክፍሎች እና ተጠሪ ተቋማት የ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የስራ አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ፡፡የግምገማ መድረኩ ዋና ዓላማ የጥራት መሠረተ ልማት ፕሮግራምን ተግባራዊ በሚያደርጉ የስራ ክፍሎችና…

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አዲሱን የተቋሙን ሎጎ አጸደቀ

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት የፌዴራል መንግስት አስፈጻሚ አካላት አዲስ አደረጃጀትን ተከትሎ ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሽን ጽ/ቤት የሚለው ስያሜ ወደ ኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት በመለወጡ የተቋሙን አዲስሎጎ አጸደቀ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት ማኔጅመንት ዛሬ ጥር 9ቀን 2014ዓ.ም በአዳማ በጀመረው የስድስት ወር የስራ አፈጻጸም ግምገማ…

የአክሪዲቴሽን አገልግሎትን ለማስፋት የካሊብሬሽን ዘርፍን ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲያገኝ ማድርግ ያስፈልጋል ተባለ

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት ለተስማሚነት ምዘና ተቋማት የሚሰጠውን የአክሪዲቴሽን  አገልግሎት የበለጠ ተደራሽ ለማድርግ በካሊብሬሽን ዘርፍ ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲያገኝ ማድርግ እንደሚገባ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ ዋና ዳይሬክተሩ አቶ አርአያ ፍስሃ ዛሬ ለፍተሻ ላቦራቶሪ አሰሰሮች ዓመታዊ  ኮንፍረንስ ሲጀመር እንደተናገሩት በፍተሻ ላቦራቶሪ መስክ…

የሕክምና ላቦራቶሪ አሰሰሮች አመታዊ ካሊብሬሸን እየተካሔደ ነው

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት የሕክምና ላቦራቶሪ አሰሰሮች ዓመታዊ ካሊብሬሽን እየተካሔደ ነው ዓመታዊ የአሰሰሮች ካሊብሬሸን ዛሬ በአዳማ ሲጀመር የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ፍስሃ እንደተናገሩት የአክሪዲቴሽን ሥራ ለአጭር ጊዜ ከተውት በርካታ ቴክኒካዊ ጉዳዮች ሊያመልጡ ይችላሉ በመሆኑም አክሪዲቴሸን ዘርፍ የተሰማራ ባለሙያ…

የተስማሚነት ምዘና ተቋማት አክሪዲቴሽንን በአግባቡ ቢተገብሩ ለኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋሉ- World Accreditation Day-2021

ሰኔ 02፥2013 የአለም አክሬዲቴሽን ቀን በዓል #WAD2021የተስማሚነት ምዘና ተቋማት አክሪዲቴሸንን በአግባቡ ቢተገብሩ የሸቀጦችና የአገልግሎቶችን ዋጋ በመቀነስ ለኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያደርጉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ፡፡ የዓለም አክሪዲቴን ቀን በኢትዮጵያ ለ11ኛ ጊዜ ተከበረ፡፡ዋና ዳይሬክተሩ አቶ አርአያ ፍስሃ በኢትዮጵያ…

የሕክምና ላቦራቶሪዎች ወደ አክሪዲቴሽን ቢመጡ አገልግሎታቸው ይበልጥ ተአማኒነት ያገኛል

የሕክምና ላቦራቶሪዎች ወደ የአክሪዲቴሽን ተጠቃሚ ቢሆኑ ለሕብረተሰቡ የሚሰጡት አገልግሎት ይበልጥ ተአማኒነት ያገኛል ሲሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ፡፡ ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ጌተንት ጽጌመላክ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ለመንግስትና ለግል የሕክምና ተቋማት የላቦራቶሪ ኃላፊዎችና ባሙያዎችና በተዘጋጀው ስልጠና…

ጽ/ቤቱ የአክሪዲቴሽን ተጠቃሚ ለሆኑ የኢንስፔክሽን ተቋማት ስልጠና ሰጠ

የኢትዮያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት በISO/IEC17020  የዓለም አቀፍ ደረጃ መሰረት አደርገው የአክሪዲቴሸን ተጠቃሚ ለሆኑ የኢንስፔክሽን ተቋማት ስልጠ ሰጠ፡፡ ጽ/ቤቱ ስልጠናውን ያዘጋጀው ጽ/ቤቱ የዓለም አቀፉ የላቦራቶሪዎች አክሪዲቴሸን ትብብር ፈራሚ ሙሉ አባል በመሆኑና የአክሪዲቴሽን ተጠቃሚ የኢንስፔክሽን ተቋማትን የአክሪዲቴሽን ሲምቦል የሚጠቀሙ በመሆኑ በሲምቦል አጠቃቀም…

የጽ/ቤቱ ሠራተኞች የካነሰር ድርጅት ህፃናትን ጎበኙ፡

የኢትዩጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት ሠራተኞች ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን /March 8 / ምክንያት በማድርግ አዲስ አበባ ውስጥ የሚገኘውን የተስፋ አዲስ ፓረንትስ ቻይልድሁድ ካነሰር ድርጅት ህፃናትን ጎበኙ፡፡ የጽ/ቤቱ የሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ባለሙያ ወ/ሮ አዜብ ሰለሞን አስተባሪነት የጽ/ቤቱ ሠራተኞች ህጻናቱን ዛሬ የካቲት…

የጽ/ቤቱ ማኔጅመንትና የቴክኒክ ቡድን አባላት የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርከን ጎበኙ አደረጉ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት ሜኔጅመንትና የቴክኒክ ቡድን አባላት በሃዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ጉብኝት አደረጉ፡፡ የጽ/ቤቱ የሜኔጅመንትና ዬክኒክ ቡድን አባላት በሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ጉብኝት ያደረጉበት ዋና  ዓላማ በፓርኩ ያሉ ኢንዱስትሪዎችን በመለየት ላቦራቶሪ ያላቸውን፣ የኢንስፔከሽንና  የሰርቲፍኬሽን ዘርፉን በመለየት በጽ/ቤቱ በኩል ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ይግንዛቤ…

ጽ/ቤቱ ለደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልና ለሲዳማ ክልል የተለየያ ቢሮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት ለደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልና ለሲዳማ ክልል የተለየያ ቢሮዎች ጽ/ቤቱ በአክሪዲቴሸን ዘርፍ እየሰጣቸው ያሉትን አገልግሎቶች አውቀው እንዲገለገሉ የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ፡፡ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናውን ታህሳሰ 22 እና 23 ቀን 2013 ዓ.ም በሃዋሳ የተሰጠ ሲሆን ታህሳስ…