News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት ፖሊሲዎችንና ዓላማዎችን በደንብ መረዳት እንደሚገባ ተገለፀ

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት ማኔጅመንትና የቴክኒክ ባለሙያዎች የአገልግሎቱን ፖሊሲዎችና ዓላማዎች በአግባቡ ተረድተው አገልግሎቱን ሲሰጡ በእውቀት ላይ ተመስርተው ሊሆኑ እንደሚገባ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ገለፁ ዋና ዳይሬክተሩ አቶ አርአያ ፍስሃ ዛሬ የካቲት 16ቀን 2014ዓ.ም በአዳማ በተጀመረው የአገልግሎቱ የማኔጅመንትና የቴክኒካል ባለሙያዎች ISO/IEC 17011:2017 በዓለም…

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት ለሕክምናና ለፍተሻ ላቦራቶሪዎች ስልጠና ሰጠየኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት ከተለያዩ የመንግስትና የግል ሆስፒታሎችና የሕክምና ተቋማት እንዲሁም ኢንዱስትሪዎችና አምራች ድርጅቶች ለተውጣጡ የላቦራቶሪ ባለሙያዎችና ሃላፊዎች ስልጠና እየሰጠ ነው፡፡

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት ዛሬ የካቲት 14ቀን 2014ዓ.ም በአዲስ አበባ ውስጥ በጀመረው ስልጠና ከተለያዩ የመንግስትና የግል ሆስፒታሎች የተውጣጡ ከ20 በላይ የሕክምና ላቦራቶሪ ባለሙያዎችና የላቦራቶሪ ኃላፊዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡በስልጣናው ለሕክምና ላቦራቶሪዎች ISO 15189 ደረጃን መሰረት አደርጎ የሚሰጥ ሲሆን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ዓላማም የሕክምና…

የኢትዮጵያ አክሪዲቴንሽ አገልግሎት የሴቶች ፎረም ተመሰረተ

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት የሴቶችን ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችላቸውን የሴቶች ፎረም መሰረቱ፡፡ የአገልግሎቱ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ባለሙያ ወ/ሮ አዜብ ሰለሞን ጥር 20 እና 21ቀን 2014ዓ.ም የተቋሙ ሴት ሰራተኞች ባደረጉት ስብሰባ የአገልግሎቱ የሴቶች ፎረም መመስረቱን መቻሉን ገልፀዋል፡፡ ፎረሙ በዋናነት ሴቶች…