News

ጽ/ቤቱ በኮቪድ ወረርሺኝ ወቅት የድጂታላይዜሽንና የኦን ላይን አክሬዲቴሽን ሶሉሽን እንዲሁም የሰነድ ዝግጅት ሥራ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ ሰርቷል:

የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት የኮቪድ 19 ወረርሺኝ በተከሰተበት ወቅት የጽ/ቤቱን ሥራ በኦን ላይን ለማድረግና አዳስ የአክሪዲቴሸን ወሰኖችን ለማስፋት ትኩረት ሰጥቶ መስራቱን የጽ/ቤቱ ዋና ዳይሬክተር ገለጹ፡፡ ዋና ዳይሬክተሩአቶ አርአያ ፍስሃ የጽ/ቤቱን የ2013 ዓ.ም የስድስት ወር የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ከሰራተኞች ጋር በጋራ…

ጽ/ቤቱ ለተለየያ ተቋማት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት በኮንስትራክሽንንና በብረታብረት ዘርፍ ለተሰማሩ አምራቾችና አገልግሎት ሰጪዎች የአንድ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ፡፡ ጽ/ቤቱ ባዘጋጀው ለኮንስትራክሽንንና በብረታብረት የማምረቻ ተቋማትና አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች  የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መክፈቻ ላይ የጽ/ቤቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌትነት ጽጌመላክ ባደረጉት ንግግር ተቋማት…