News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡

የካቲት 20 ቀን 2016 ዓ.ምአዲስአበባ የ ዓለም አቀፍ አክሬዲቴሽን ፎረም (IAF) በምርት ሰርቲፊኬሽን product Certification-ISO/IEC17065(12 February 2024) እንዲሁም የዓለም አቀፍ አክሪዲቴሽን ላብራቶሪ ትብብር (ilac) የእዉቅና የምስክር ወረቀት አግኝቶል፡፡

አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠ

ጥር 30 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ ******************************************************************* የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ በግብርና ምርቶች ኢንስፔክሽን ዘርፍ በሁለት ምርቶች እና በአራት ወሰኖች ላይ የአክሬዲቴሽን ዕውቅና ሰጠ። በዕውቅና አሰጣጥ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ቦንሳ ባይሳ…

የዜና መግለጫ

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ተደራሽነቱ በማስፋት አገልግሎት አሰጣጡን በማሳደግ ላይ ይገኛል፡፡ ጥቅምት 27 ቀን 2016ዓ.ም የአፍሪካ አክሬዲቴሽን ትብብር በኦክቶበር 2023 በኬንያ ናይሮቢ ከተማ ባደረገው 14ኛው ጠቅላላ ጉባኤ፤ ቀደም ሲል በግንቦት ወር 2015 ዓ.ም ስምንት አባላትን የያዘ የራሱን የግምገማ ቡድን በመላክ አገልግሎቱ…

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘ

መስከረም 22 ቀን 2016ዓ.ም አዲስአበባ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘ፡፡ የአፍሪካ አክሬዲቴሽን ትብብር መስከረም 14-18 ቀን 2016ዓ.ም በኬንያ ናይሮቢ ባደረገው 14ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ባደረገው ስብሰባ ለኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልገሎት  በሕክምና ላቦራቶሪ ፣በፍተሻ…

አቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ

ነሀሴ 29 ቀን 2015ዓ.ም አዲስ አበባ አቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ፡፡ ዋና ዳይሬክተሩ ሹመታቸውን ተከትሎ በአገልግሎቱ ዋና ዳይሬተር ቢሮ በመገኘት ከአገልግሎቱ የሥራ አመራር ኮሚቴ አባላት ጋር ትውውቅ እና የሥራ ርክክብ አድርገዋል፡፡ አገልግሎቱ ያለበትን ደረጃ እና…

ኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡ

============================= አዲስ አበባ 10/11/ 2015 ኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን በላይ ችግኝ የመትከል መርሐ ግብሯን ማሳካቷን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታውቀዋል፡፡ የተዛባ አየር፣ የተራቆተ ምድር ለትውልድ አናወርስም ብላችሁ፤ ጎሕ ሳይቀድ ወደ ተራሮችና ሸለቆዎች፣ ወደ ሜዳዎችና ሸንተረሮች ተሠማርታችሁ 566 ሚልዮን…

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ለ11 ተቋማት የአክሬዲቴሽን አገልግሎት ሰጠ ። አገልግሎቱ የተሰጠው በኢንስፔክሽን ፣ በሰርተፍኬሽን ፣በፍተሻ እና…

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም ግምገማ ሁሉም የስራ አስፈጻሚ የክፍሉን አፈጻጸም ከእቅዱ ጋር በማዛምድ ከታህሳስ 21 እስከ 22 2015 ዓ.ም እየገመገም ይጋኛል፡፡