News

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት የኢስኳ ISQua ይፋዊ ሙሉ አባል በመሆን አለም አቀፍ የጤና ዘርፍ አክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት መስጠት የሚያስችለውን እውቅና አጊንቷል።

አገራችን ኢትዮጵያ በሁሉም ረገድ ወደ ጥራት ለማምጣት እና ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ደፋ ቀና ማለት ከጀመረች ቆይታለች። ይህን ውጥን ለማሳካት እንዲረዳትም ገለልተኛ የሆነ የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የሚሰጥ ጥራት አረጋጋጭና እውቅና ሰጪ ተቋም የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎትን አደራጅታለች። ተቋሙም በዓለም አቀፍ ደረጃ ISO/IEC…