Ethiopian Accreditation Service (EAS), in collaboration with the Ministry of Health- Ethiopia (MoH) and the Institute of Ethiopian Standard (IES), has been working on the development of Ethiopian Healthcare Accreditation Programs (EHAP) standards with a range of technical and financial…
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት የኢስኳ ISQua ይፋዊ ሙሉ አባል በመሆን አለም አቀፍ የጤና ዘርፍ አክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት መስጠት የሚያስችለውን እውቅና አጊንቷል።
አገራችን ኢትዮጵያ በሁሉም ረገድ ወደ ጥራት ለማምጣት እና ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ደፋ ቀና ማለት ከጀመረች ቆይታለች። ይህን ውጥን ለማሳካት እንዲረዳትም ገለልተኛ የሆነ የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የሚሰጥ ጥራት አረጋጋጭና እውቅና ሰጪ ተቋም የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎትን አደራጅታለች። ተቋሙም በዓለም አቀፍ ደረጃ ISO/IEC…
