News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት በሲስተም ሰርተፊኬሽን ISO/IEC 17021-1 and ISO/IEC 17021-3 quality management system (QMS) to level-5 ISO 9001 በአለም አቀፍ አክሬዲቴሽን ፎረም እና በአፍሪካ አክሪዲቴሽን ኮኦፐሬሽን እውቅና አገኘ፡፡

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት በአለም አቀፍ አክሬዲቴሽን እና በአፍሪካ አክሪዲቴሽን ኮኦፐሬሽን ግምገማ ከጥቅምት 15-17 ቀን 2014ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን የተገኙት 02 ክፍተቶች እና 09 አስተያየቶች የማስተካከያ እርምጃዎችን በመውሰድ በአፍሪካ አክሪዲቴሽን ኮኦፐሬሽን ካውንስል ከግንቦት 24-25 2014ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ በAFRAC እና ሐምሌ 1 ቀን…

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት ለኮምቦልቻ ጨርቃ ጨርቅ አክስዮን ማህበር በፍተሻ ላቦራቶሪ ISO/IEC 17025 በፊዚካል እና ኬሚካል ወሰኖች የአክሪዲቴሸን አገልግሎት ሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት ለኮምቦልቻ ጨርቃ ጨርቅ አክስዮን ማህበር ባቀረቡት ማመልከቻ መሰረት የተቀመጠውን ዓለም አቀፍና ብሔራዊ መስፈርቶች በፍተሻ ላቦራቶሪ ISO/IEC 17025 በሁለት ወሰኖች ማለትም ፊዚካል እና ኬሚካል ስላሟሉ የአክሪዲቴሸን ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡ የኮምቦልቻ ጨርቃ ጨርቅ አክስዮን ማህበር ያገኘውን የአክሪዲቴሸን አገልግሎት ሰርቲፍኬት አገልግሎቱን…