News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ከግሎባል ኤሲአይ (Global ACI) ጋር ያለውን የባለብዙ ወገን የጋራ እውቅና ስምምነት በፊርማ አደሰየኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት የአለምአቀፍ ዕውቅና ትብብር (GLOBAL ACCREDITATION COOPERATION INCORPORATED) ሙሉ አባል ሆነ::በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሁለተኛ ግዜ ከነሐሴ 24-29/2017 ዓ.ም እየተካሄደ የሚገኘው ‘የኢትዮጵያ ይግዙ ‘ የንግድ ሳምንት ላይ የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት የሚሰጣቸዉን አገልግሎቶች ለጎብኝዎች በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል፡፡Call for Healthcare Accreditation Surveyorየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት የኢስኳ ISQua ይፋዊ ሙሉ አባል በመሆን አለም አቀፍ የጤና ዘርፍ አክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት መስጠት የሚያስችለውን እውቅና አጊንቷል።የኢትዮጵያ አክሬድቴሽን አገልግሎት 17ኛውን የሰንደቅ አላማ ቀን አከበረ።የመ/ቤቱ ሰራተኞች የችግኝ ተከላ አካሄዱጥራትን ማስጠበቅ የሁሉም አካላት አንገብጋቢ ጉዳይ ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠ

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት ለኮምቦልቻ ጨርቃ ጨርቅ አክስዮን ማህበር ባቀረቡት ማመልከቻ መሰረት የተቀመጠውን ዓለም አቀፍና ብሔራዊ መስፈርቶች በፍተሻ ላቦራቶሪ ISO/IEC 17025 በሁለት ወሰኖች ማለትም ፊዚካል እና ኬሚካል ስላሟሉ የአክሪዲቴሸን ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡

የኮምቦልቻ ጨርቃ ጨርቅ አክስዮን ማህበር ያገኘውን የአክሪዲቴሸን አገልግሎት ሰርቲፍኬት አገልግሎቱን በጊዜያዊንት እየመሩ ያሉት ወ/ሮ መሰረት ተሰማ የድርጅት ተወካይ አስረክበዋል፡፡

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት ለኮምቦልቻ ጨርቃ ጨርቅ አክስዮን ማህበር በፍተሻ ላቦራቶሪ ISO/IEC 17025 በፊዚካል እና ኬሚካል ወሰኖች የአክሪዲቴሸን አገልግሎት ሰጠ፡፡