News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

ጥር 30 ቀን 2016 ዓ.ም

አዲስ አበባ

*******************************************************************

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ በግብርና ምርቶች ኢንስፔክሽን ዘርፍ በሁለት ምርቶች እና በአራት ወሰኖች ላይ የአክሬዲቴሽን ዕውቅና ሰጠ።

በዕውቅና አሰጣጥ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ቦንሳ ባይሳ ጎሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቪስ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎትን መርጠው አክሬዲት በመሆናቸው አመስግነዋል።

አክሬዲቴሽን ዓለም አቀፍ ሥርዓት መሆኑን የገልጹት ዋና ዳይሬክተሩ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በአፍሪካ ቀዳሚ ደረጃ ካላቸው ሃገራት ተርታ ይመደባል። በዓለም ተወዳዳሪ ለመሆን የጥራት ጉዳይ መሰረታዊ ነው። ለዚህም አክሬዲቴሽን እንደቪዛ በመሆን እንደሚያገለግል ገልጸዋል።

የግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ሥራ አስኪያጅ አቶ አበበ ብሩ በበኩላቸው የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ከመመስረቱ በፊት የአክሬዲቴሽን አገልግሎት ለማግኝት ይቸገሩ እንደነበረ ገልጸው የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት የግብርና ምርቶቻችን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ እንደሚያስችላቸው ገለጸው ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በቀጣይም በአውሮፓ ገበያዎች ተወዳዳሪ ለመሆን የሚያስችሉ ተጨማሪ የአክሬዲቴሽን አገልግሎቶች እንዲሰጣችው ጥያቄ አቅርበዋል።

አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠ

Leave a Reply