ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ (New April 19/2023)
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በሚኒስትሮች ምክር ቤት በደንብ ቁጥር 421/2010፣ በአለም አቀፍ ደረጃ ISO/IEC 17011 እንዲሁም በአለም አቀፍ የላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ትብብር /International Laboratory Accreditation Cooperation-ILAC/ እና በአለም አቀፍ አክሬዲቴሽን ፎረም (International Accreditation Form (IAF) ፖሊሲ መሰረት የተቋቋመ የመንግስት መ/ቤት ሲሆን ለተስማሚነት ምዘና ተቋማት ማለትም ለፍተሻ እና ካሊብሬሽን ላቦራቶሪ፤ ለህክምና ላቦራቶሪ፤ ለኢንስፔክሽን እና ለሰርቴፊኬሽን ተቋማት የአክሬዲቴሽን አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
በመሆኑም መ/ቤታችን ከዚህ ቀጥሎ በተገለጹት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ስለሚፈልግ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ አስር/1ዐ/ የስራ ቀናት በግንባር ቀርበው እንዲመዘገቡ ይጋብዛል፡፡
አድራሻ፡
- ቦሌ ክ/ከተማ መገናኛ አካባቢ፤ የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩት ህንጻ 3ኛ ፎቅ ላይ በብቃትና የሰው ሀብት አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ ቢሮ ቁጥር 304፣
- ስልክ፡ 011667-0994
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
ተ.ቁ | የሥራ መደብ መጠሪያ | የመደብ መታወቂያ ቁጥር |
ደረጃ |
ደሞዝ |
ብዛት |
ተፈላጊችሎታ |
ጾታ |
የሥራ ቦታ | ||
1 | የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ IV |
10.3/አክ-64
|
XIII
|
8017.00 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ
|
ኤሌክትሪካል ኢንጅነሪነግ፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በኮምፒውተር ሳይንስ ፣ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም፣ ሶፍትዌር ኢንጅነሪንግ እና መሰል ሙያ | 6 ዓመት በሶፈትዌር ልማት ወይም በመረጃ አውታር አስተዳደር ሥራ ላይ የሠራ፣ |
አይለይም
|
አ.አ |
2 | የኔትወርክ አድሚኒስትሬተር ባለሙያ IV |
10.3/አክ-71
|
XIII
|
8017.00 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ
|
ሀርድዌርና ኔትወርክ፣ ዌብናመልቲሚድያ፣ ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም፤ አይሲቲ፣ ኮምፒዩተር አፕልኬሽን፣ ሶሻል ኔትወርኪንግ፣ ዳታ ቤዝ አድሚኒስትሬሽን፤ ኮምፒዩተር ሳይንስ፤ ኢንፎርሜሽን ሲስተም፤ በኢንፎርሜሽን ሳይንስ፤ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ፤ | 6 ዓመት በሶፈትዌር ልማት ወይም በመረጃ አውታር አስተዳደር ሥራ ላይ የሠራ፣ |
አይለይም
|
አ.አ |
3 | የህክምና ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ባለሙያ IV |
10.3/አክ-198
|
XV |
10150.00 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ |
በሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ |
6 ዓመት |
አይለይም
|
አ.አ |
ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ (Out Dated)
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በሚኒስትሮች ምክር ቤት በደንብ ቁጥር 421/2010፣ በአለም አቀፍ ደረጃ ISO/IEC 17011 እንዲሁም በአለም አቀፍ የላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ትብብር /International Laboratory Accreditation Cooperation-ILAC/ እና በአለም አቀፍ አክሬዲቴሽን ፎረም (International Accreditation Form (IAF) ፖሊሲ መሰረት የተቋቋመ የመንግስት መ/ቤት ሲሆን ለተስማሚነት ምዘና ተቋማት ማለትም ለፍተሻ እና ካሊብሬሽን ላቦራቶሪ፤ ለህክምና ላቦራቶሪ፤ለ ኢንስፔክሽን እና ለሰርቴፊኬሽን ተቋማት የአክሬዲቴሽን አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
በመሆኑም መ/ቤታችን ከዚህ ቀጥሎ በተገለጹት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ስለሚፈልግ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ አስር /1ዐ/ የስራ ቀናት በግንባር ቀርበው እንዲመዘገቡ ይጋብዛል፡፡
አድራሻ፡
- ቦሌ ክ/ከተማ መገናኛ አካባቢ፤ የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲቲዩት ህንጻ 3ኛ ፎቅ የብቃትና የሰው ሀብት አስተዳደር ስራ አስፈጻሚ
- ቢሮ ቁጥር 304.
- ስልክ፡ 011667-0994
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
ተ.ቁ | የሥራ መደብ መጠሪያ |
የመደብ መታወቂያ ቁጥር |
ደረጃ |
ደሞዝ |
ብዛት |
ተፈላጊችሎታ |
ጾታ |
የሥራ ቦታ |
||
1 | የምርት ኢንስፔክሽን አክሬዲቴሽን ባለሙያ IV | 10.3/አክ-145 | XV | 10150.00 | 1 |
· የመጀመሪያ ዲግሪ |
· በኢንጅነሪንግ ወይም አግሪካልቸራል ሳይንስ ወይም ፉድ ሳይንስ እና ፖስት ሃርቨስቲንግ ሃንደሊንግ ወይም ኒውትሪሽን ወይም ፋርማሲ ወይም ኢንዳስተሪያል ኬሚስትሪ | 6 ቀጥታ ከሥራው መደቡ ጋር አግባብነት ያለው ልምድ |
አይለይም |
አ.አ |
2 | የስልጠና ባለሙያ III | 8.6/አክ-117 | XIII | 8017.00 | 1 |
· የመጀመሪያ ዲግሪ |
· በኢንጅነሪንግ ወይም አግሪካልቸራል ሳይንስ ወይም ፉድ ሳይንስ ወይም ኒውትሪሽን ወይም ፋርማሲ ወይም ኬሚስትሪ ወይም ፉድ ሳይንስ እና ፖስት ሃርቨስቲንግ ሃንድሊንግ ቴክኖሎጂ ወይም ዲዛስተር ሪስክ ማኔጅመንት |
4 ቀጥታ ከሥራው መደቡ ጋር አግባብነት ያለው ል |
አይለይም |
አ.አ |
ASSESSOR TRAINING Invitation
The Ethiopian National Accreditation Office (ENAO) is now inviting applications from suitably qualified candidates who wish to be trained as part-time ENAO assessors for Medical laboratories accreditation service.
Candidates should have, at least, the following qualifications and experience:
- A University degree in Medical laboratory science
- Be able to speak and write English at an advanced level
- Preferably have quality system knowledge and experience; and
- Have at least four (4) years experience in Medical Laboratory Testing, two (2) years of which is bench-work experience in specific technical field.
Candidates who have a diploma, and who have the above attributes, with ten (10) years’ experience, four (4) years of which is bench-work experience in specific field will be considered.
Applicants who are selected will undergo rigorous training in:-
- ISO 15189 Medical laboratories Requirements for quality and competence
- Assessment techniques in a scenario and role-playing environment, and
- On site assessments with qualified assessors as mentors.
Evaluation and Screening of candidates will occur throughout the training schedule and those candidates who reach final registration as assessor will be contracted-in by ENAO for assessments as required
This is an exciting and rewarding career that can progress while remaining employed by your current employer. Your employer will also benefit by having the necessary skills for quality management system development entrenched within its human resource base. The training will involve two separate weeks of course training and approximately five nonconsecutive days of
On-site observation, mentoring and evaluation. Consequently, the support of your management is required for application.
If you meet to above requirements and are interested in becoming an ENAO part-time assessor then please send your complete CV comprise the type of laboratory equipment you well manage and the scope of your laboratory activity together with a supporting letter from your management to:
Ethiopian National Accreditation Office (ENAO)
Bole sub city – Woreda 6,Opposite to Nyala Motors, Next to AMCE
Addis Ababa – Ethiopia
Phone Number – +251 11 830 2469
P.O.Box- 3898 Addis Ababa, Ethiopia
Website- www.enao-eth.org
Email- info@enao-eth.org
Female applicants are encouraged to apply.
ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ (OUTDATED)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሬዲቴሽን ጽ/ቤት በሚኒስትሮች ምክር ቤት በደንብ ቁጥር 421/2010፣ በአለም አቀፍ ደረጃ ISO/IEC 17011 እንዲሁም በአለም አቀፍ የላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ትብብር /International Laboratory Accreditation Cooperation-ILAC/ እና በአለም አቀፍ አክሬዲቴሽን ፎረም (International Accreditation Form (IAF) ፖሊሲ መሰረት የተቋቋመ መንግስታዊ ተቋም ሲሆን ለተስማሚነት ምዘና ተቋማት ማለትም ለፍተሻ እና ካሊብሬሽን ላቦራቶሪ፤ ለህክምና ላቦራቶሪ፤ ለኢንስፔክሽን እና ለሰርቴፊኬሽን ተቋማት የአክሬዲቴሽን አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
በመሆኑም ጽ/ቤታችን ከዚህ ቀጥሎ በተገለጹት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ስለሚፈልግ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ አስር /1ዐ/ የስራ ቀናት በግንባር ቀርበው እንዲመዘገቡ ይጋብዛል፡፡
ተ.ቁ | የሥራ መደብ መጠሪያ | የመደብ መታወቂያ
ቁጥር |
ደረጃ |
ደሞዝ |
ብዛት |
ተፈላጊ ችሎታ |
ጾታ |
የሥራ
ቦታ |
||
1 |
የሙያ ብቃት ሠርተፊኬሽን አክሬዲቴሽን ባለሙያ IV |
8.6/አአ5-110 |
XV |
9785.00 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ | · በኢንጅነሪንግ፣ በተፈ
ጥሮ ሳይንስ፣ ወይም በፋርማሲ፣ |
· 6 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው፣ |
አይለይም |
አ.አ |
2 | የምርት ሠርተፊኬሽን አክሬዲቴሽን ባለሙያ IV |
8.6/አአ5-121 |
XV |
9785.00 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ | · በኢንጅነሪንግ፣በተፈ
ጥሮ ሳይንስ፣ ወይም በፋርማሲ፣ |
· 6 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው፣ |
አይለይም |
አ.አ |
3 | የትራንስፖርት አገልግሎት ኢንስፔክሽን አክሬዲቴሽን ባለሙያ IV |
8.6/አአ5-157 |
XV |
9785.00 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ | · በኢንጅነሪንግ፣ በተፈጥሮ ሳይንስ | · 6 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው፣ |
አይለይም |
አ.አ |
4 | የኮንስትራክሽን እና ኢንቫይሮሜንት አገልግሎት ኢንስፔክሽን አክሬዲቴሽን ባለሙያ IV |
8.6/አአ5-178 |
XV |
9785.00 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ | · በኢንጅነሪንግ፣ በተፈጥሮ ሳይንስ | · 6 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው፣ |
አይለይም |
አ.አ |
5 | የቬሪፍኬሽን፣ የካሊብሬሽንና ሜካኒካል ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ባለሙያ IV |
8.6/አአ5-213 |
XV |
9785.00 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ | · በኢንጅነሪንግ፣ በተፈጥሮ ሳይንስ | · 6 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው፣ |
አይለይም |
አ.አ |
6 | የምርምርና ፕሮጀክት ልማት ባለሙያ IV |
8.6/አአ5-98 |
XIV |
8705.00 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ | · በኢንጅነሪንግ፣ በተፈጥሮ ሳይንስ | · 6 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው፣ |
አይለይም |
አ.አ |
7 | የህክምና ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ባለሙያ IV |
8.6/አአ5-227 |
XV |
9785.00 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ | · በሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ | · 6 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው፣ |
አይለይም |
አ.አ |
8 | የህክምና ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ባለሙያ III |
8.6/አአ5-229 |
XIV |
8705.00 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ | · በሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂስት | · 6 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው፣ |
አይለይም |
አ.አ |
9 | የበጀት ዝግጅትና ክትትል ባለሙያ III |
8.6/አአ5-33 |
XI |
5907.00 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ | · አካውንቲንግ፣ ፋይናንሻል ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት | · 4 በበጀት ወይም በሂሳብ ስራ ላይ |
አይለይም |
አ.አ |
10 | የሶፍትዌር ፕሮግራመር IV |
8.6/አአ5-12 |
XIII |
7690.00 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ | · ኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ | · 6 ከስራው ጋር ቅጥታ አግባብነት ያለው |
አይለይም |
አ.አ |
11 | የኔትወርክ አድሚኒስትሬተር IV |
8.6/አአ5-15 |
XIII |
7690.00 |
1 |
የመጀመሪያ ዲግሪ | · ኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ | · 6 ከስራው ጋር ቅጥታ አግባብነት ያለው |
አይለይም |
አ.አ |
12 |
አካውንታንት III |
8.6/አአ5-29 |
XI |
5907.00 |
1 |
· የመጀመሪ ዲግሪ |
· በአካውንቲንግ፣ አካውንቲንግና ፋይናንስ | · 4 ዓመት በሂሳብ ስራ ላይ በመሥራት |
አይለይም |
አ.አ |
አድራሻ፡
- ቦሌ ክ/ከተማ መገናኛ አካባቢ፤ የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ህንጻ 3ኛ ፎቅ የሰው ሃብት አስተዳደር እና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 304.
- ስልክ፡ 011667-0994/011833-3770
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ (OUTDATED)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሬዲቴሽን ጽ/ቤት በሚኒስትሮች ምክር ቤት በደንብ ቁጥር 421/2010፣ በአለም አቀፍ ደረጃ ISO/IEC 17011 እንዲሁም በአለም አቀፍ የላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ትብብር /International Laboratory Accreditation Cooperation-ILAC/ እና በአለም አቀፍ አክሬዲቴሽን ፎረም (International Accreditation Form (IAF) ፖሊሲ መሰረት የተቋቋመ የመንግስት መ/ቤት ሲሆን ለተስማሚነት ምዘና ተቋማት ማለትም ለፍተሻ እና ካሊብሬሽን ላቦራቶሪ፤ ለህክምና ላቦራቶሪ፤ ለኢንስፔክሽን እና ለሰርቴፊኬሽን ተቋማት የአክሬዲቴሽን አገልግሎት እየሰጠይ ይገኛል፡፡
በመሆኑም ጽ/ቤታችን ከዚህ ቀጥሎ በተገለጹት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ስለሚፈልግ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ አስር /1ዐ/ የስራ ቀናት በግንባር ቀርበው እንዲመዘገቡ ይጋብዛል፡፡
አድራሻ፡
- ቦሌ ክ/ከተማ መገናኛ አካባቢ፤ የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ህንጻ 3ኛ ፎቅ የሰው ሃብት አስተዳደር እና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 304.
- ስልክ፡ 011667-0994/011833-3770
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
- የIFMIS ስልጠና የወሰደ እና በሲስተሙ መስራት የሚችል፣
ተ.ቁ |
የሥራ መደብ መጠሪያ |
የመደብ መታወቂያ ቁጥር |
ደረጃ |
ደሞዝ |
ብዛት |
ተፈላጊ ችሎታ |
ጾታ |
የሥራ ቦታ |
||
1 | የግዢና ፋይናንስ ዳይሬክተር II | የመጀመሪያ ዲግሪ |
XV |
9785.00 |
1 |
· የመጀመሪ ዲግሪ |
· አካውንቲንግ እና ማኔጅመንት | · 10 ዓመት በቀጥታ አግባብነት ያለው ግዢ፣ የአቅርቦት፤ አስተዳደር፤ ፋይናንስ፤ |
አይለይም |
አ.አ |
2 |
አካውንታንት III |
8.6/አአ5-28
8.6/አአ5-29 |
XI |
5907.00 |
2 |
· የመጀመሪ ዲግሪ |
· በአካውንቲንግ፣ አካውንቲንግና ፋይናንስ | · 4 ዓመት በሂሳብ ስራ ላይ በመሥራት |
አይለይም |
አ.አ |
ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ (Outdated)
DATE: September 14,2020
የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሬዲቴሽን ጽ/ቤት በሚኒስትሮች ምክር ቤት በደንብ ቁጥር 421/2010፣ በአለም አቀፍ ደረጃ ISO/IEC 17011 እንዲሁም በአለም አቀፍ የላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ትብብር /International Laboratory Accreditation Cooperation-ILAC/ እና በአለም አቀፍ አክሬዲቴሽን ፎረም (International Accreditation Form (IAF) ፖሊሲ መሰረት የተቋቋመ የመንግስት መ/ቤት ሲሆን ለተስማሚነት ምዘና ተቋማት ማለትም ለፍተሻ እና ካሊብሬሽን ላቦራቶሪ፤ ለህክምና ላቦራቶሪ፤ ለኢንስፔክሽን እና ለሰርቴፊኬሽን ተቋማት የአክሬዲቴሽን አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
በመሆኑም ጽ/ቤታችን ከዚህ ቀጥሎ በተገለጹት ክፍት የስራ መደብ ላይ ለ3 ወራቶች በኮንትራት፣ለመቅጠር ስለሚፈልግ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ አምስት/5/ የስራ ቀናት በግንባር ቀርበው እንዲመዘገቡ ይጋብዛል፡፡
አድራሻ፡
- ቦሌ ክ/ከተማ መገናኛ አካባቢ፤ የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ህንጻ 3ኛ ፎቅ የሰው ሃብት አስተዳደር እና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 304.
- ስልክ፡ 011667-0994/011833-3770
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
- የቅጥር ሁኔታ፡- ለ3 ወራቶች በኮንትራት፣
ተ.ቁ |
የሥራ መደብ መጠሪያ |
የመደብ መታወቂያ ቁጥር |
ደረጃ |
ደሞዝ |
ብዛት |
ተፈላጊችሎታ |
ጾታ |
የሥራ ቦታ |
||
1 | የህግ ባለሙያ IV
|
8.6/አአ5-2
|
XIV |
8705.00 |
1 |
· በህግ |
· የመጀመሪያዲግሪ |
6 ዓመት በተለያዩ የህግ ሥራዎች |
አይለይም |
አ.አ |