News

የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት ሠራተኞች ለመከላከያ ሠራዊቱ ያላቸውን ክብርና ድጋፍ ገለፁ:

የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት ሠራተኞች ዛሬ ለመከላከያ ክብር እቆማለሁ በሚል መሪ ቃል በኪነጥበብ ባለሙያዎች አስተባባሪነት በመላ ሃገሪቱ የተዘጋጀውን ፕሮግራም መሰረት በማድረግ ለመከላከያ ሰራዊቱ  ያላቸውን ክብርና ድጋፍ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በግራ እጅ በመያዝና ቀኝ እጃቸውን በደረት በማድረግ ገልፀዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ለአንድ…