News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት ሠራተኞች ዛሬ ለመከላከያ ክብር እቆማለሁ በሚል መሪ ቃል በኪነጥበብ ባለሙያዎች አስተባባሪነት በመላ ሃገሪቱ የተዘጋጀውን ፕሮግራም መሰረት በማድረግ ለመከላከያ ሰራዊቱ  ያላቸውን ክብርና ድጋፍ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በግራ እጅ በመያዝና ቀኝ እጃቸውን በደረት በማድረግ ገልፀዋል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ለአንድ ደቂቃ ለመከላከያው ያላቸውን ክብርና ድጋፍ ለአንድ ደቂቃ በማጨብጨብ የገለፁ ሲሆን መከላከያው የዜጎችን ሰላም ለማስከበር እያደረገ ያለውን ሰላም የማስከበር ዘመቻም እንደሚደርፉ በዚሁ ጊዜ ተገልጿል፡፡

ለመከላከያ ክብር እቆማለሁ በሚለው በዚሁ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሽን ጽ/ቤት፣ የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ እና የብሔራዊ ስነ ልክ ኢንስቲትዩት የሥራ ሃላፊዎችና ሠራተኞች በጋራ አካሂደዋል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት ሠራተኞች ለመከላከያ ሠራዊቱ ያላቸውን ክብርና ድጋፍ ገለፁ: