News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የተቋሙን ዓላማን ለማሳካት የተቋም ባለሙያዎች ራሳቸውን በሙያ ሊያሳድጉ ይገባል

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ሠራተኞች በሃገር ውስጥ የያዛቸውን ዓላማዎች ለማሳካትና ዓላም አቀፍ ተቀባይነቱን አስጠብቆ ለመቀጠል የተቋሙ ባለሙያዎች ራሳቸውን ወቅቱ ከሚጠይቀው ሙያዊ ብቃት ሊኖራቸው እንደሚገባ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ ዋና ዳይሬክተሩ አቶ አርአያ ፍስሃ ለተቋሙ ሰራተኞች በተለወጡ የተቋሙ ሰነዶችና መመሪያዎች ላይ በተዘጋጀው…