News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ከግሎባል ኤሲአይ (Global ACI) ጋር ያለውን የባለብዙ ወገን የጋራ እውቅና ስምምነት በፊርማ አደሰየኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት የአለምአቀፍ ዕውቅና ትብብር (GLOBAL ACCREDITATION COOPERATION INCORPORATED) ሙሉ አባል ሆነ::በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሁለተኛ ግዜ ከነሐሴ 24-29/2017 ዓ.ም እየተካሄደ የሚገኘው ‘የኢትዮጵያ ይግዙ ‘ የንግድ ሳምንት ላይ የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት የሚሰጣቸዉን አገልግሎቶች ለጎብኝዎች በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል፡፡Call for Healthcare Accreditation Surveyorየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት የኢስኳ ISQua ይፋዊ ሙሉ አባል በመሆን አለም አቀፍ የጤና ዘርፍ አክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት መስጠት የሚያስችለውን እውቅና አጊንቷል።የኢትዮጵያ አክሬድቴሽን አገልግሎት 17ኛውን የሰንደቅ አላማ ቀን አከበረ።የመ/ቤቱ ሰራተኞች የችግኝ ተከላ አካሄዱጥራትን ማስጠበቅ የሁሉም አካላት አንገብጋቢ ጉዳይ ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠ

EAS-Ethiopian Accreditation Service name change is officially registered at International Laboratory Accreditation Cooperation-ILAC.

EAS-Ethiopian Accreditation Service name change is officially registered at International Laboratory Accreditation Cooperation-ILAC. EAS will continue the smooth transition on national, regional (AFRAC) and international linkages that will benefit our customers (Accredited Conformity Assessment Bodies) and our country. EAS have…

የጤና ተቋማትን የአክሬዲቴሸን ተጠቃሚ ማድርግ ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ሊሆን ይገባል

ሕብረተሰቡ ቅሬታ ከሚያነሳባቸው የአገልግሎት ዘርፎች አንዱ የጤና አገልግህሎቱ በመሆኑ የጤና አገልግሎቱን ማዘመንና የአክሪዲቴሽን ተጠቃሚ ማድርግ ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ሊሆን ይግባል ሲሉ የኦሮሚያ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ባለስልጣን  የሳይንስ ዘፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ገለፁ የባለስልጣኑ የሳይንስ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ልጃለም ረጋሳ…

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት (EAS-Ethiopian Accreditation Service)ለኢትዮጵያ የምግብና መድሃኒት ባለስልጣን( Ethiopian Food and Drug Authority /EFDA/ የአክሪዲቴሸን አገልግሎት ሰጠ

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት ለኢትዮጵያ የምግብና መድሃኒት ባለስልጣን በኢንስፔክሽን ዘርፍ የአክሪዲቴሽን አገልግሎት ሰጠአገልግሎቱ ለባለስልጣኑ መሥሪያቤት በኢንስፔክሽን ዘርፍ ISO/IEC 17020 በመድሃቲት ተቋማት ኢንስፔክሽን የአክሪዲቴሸን አገልግሎቱን የሰጠ ሲሆን የባለስልጣኑ መሥሪያቤት በዚህ ዘርፍ የአክሪዲቴሸን ተጠቃሚ በመሆኑ በተለይ መንግስት በሕክምናው ዘርፍ የጤና አገልግሎቱን ለማሻሻል እያደረገ…