የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና በሥሩ የሚገኙ 15 ተጠሪ ተቋማት ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች እና የሥራ ሃላፊዎች በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪያል ፓርክ የችግኝ ተከላ አካሔዱ፡፡ዛሬ ሰኔ 22 ቀን 2012 ዓ.ም በቦሌ ለሚ በተካሔደው የችግኝ ተከላ ላይ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስተሩ ክቡር አቶ መላኩ አለበል የችግኝ…
የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴረና ተጠሪ ተቋማት የችግኝ ተከላ አካሔዱ
የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና በሥሩ የሚገኙ 15 ተጠሪ ተቋማት ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች እና የሥራ ሃላፊዎች በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪያል ፓርክ የችግኝ ተከላ አካሔዱ፡፡ ዛሬ ሰኔ 22 ቀን 2012 ዓ.ም በቦሌ ለሚ በተካሔደው የችግኝ ተከላ ላይ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስተሩ ክቡር አቶ መላኩ አለበል…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራርና የሜኔጅመንት አባላት በችግኝ ተከላ ፕሮግራም ተሳተፉ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ፍስሃ እና ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ጌትነት ጽጌመላክ እንዲሁም የጽ/ቤቱ የማኔጀመንት አባላት በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪያል ፓርክ በተካሔደው የችግኝ ተከላ ላይ ተሳተፉ፡፡ዋና ዳይሬክተሩና ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ እንዲሁም የማኔጅመንቱ አባላት ሰኔ 22 ቀን 2012ዓ.ም…