News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ፍስሃ እና ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ጌትነት ጽጌመላክ እንዲሁም የጽ/ቤቱ የማኔጀመንት አባላት በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪያል ፓርክ በተካሔደው የችግኝ ተከላ ላይ ተሳተፉ፡፡ዋና ዳይሬክተሩና ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ እንዲሁም የማኔጅመንቱ አባላት ሰኔ 22 ቀን 2012ዓ.ም በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስተባባሪነት በተዘጋጀው በአረንጓዴ አራሻን የማሳረፍ ተግባር ላይ ተሳትፈዋል፡፡የሚኒስቴር መሥሪያቤቱ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ለበላይና ለመካከለኛ አመራሩ 2 ሺህ ችግኞች እንዲተከሉ እቅድ ይዞ የነበረ ሲሆን የጽ/ቤቱ የበላይና መካከለኛ አመራርም በችግኝ ተከላው አካሂደዋል፡፡የጽ/ቤቱ ሠራተኞችም በቀጣይ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በሚያወጣው ፕሮግራም መሰረት በሰራተኞች የችግኝ ተከላ ያካሂዳል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራርና የሜኔጅመንት አባላት በችግኝ ተከላ ፕሮግራም ተሳተፉ