የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች ነሀሴ 17/2016 ዓ.ም በእንጦጦ ተራራ በመገኘት የችግኝ ተከላ አከናውነዋል፡፡ ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ የንድና ቀጣናዊ ትስስር ሚነስቴር ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች ጋር በመሆን የችግኝ ተከላው ተከናውኗል፡፡ የአገልግሎቱ ሰራተኞች አምና በተመሳሳይ በደበል ተራራና በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ አሻራቸውን ማሳረፋቸው…
ጥራትን ማስጠበቅ የሁሉም አካላት አንገብጋቢ ጉዳይ ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸ
ያለጥራት ውድድር ሊታሰብ የማይችል በመሆኑ ጥራትን ማስጠበቅ የሁሉም አካላት አንገብጋቢ ጉዳይ ሊሆን እንደሚገባ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ክቡር ዶር. ካሳሁን ጎፌ ገለጹ፡፡ ይህንን የገለጹት ሚኒስቴሩ ከነሀሴ 19-23፣2016 ዓ.ም ድረስ “የኢትዮጵያን ይግዙ” በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው የንግድ ሳምንት አካል በመሆን ነሀሴ…
