News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት ዛሬ የካቲት 14ቀን 2014ዓ.ም በአዲስ አበባ ውስጥ በጀመረው ስልጠና ከተለያዩ የመንግስትና የግል ሆስፒታሎች የተውጣጡ ከ20 በላይ የሕክምና ላቦራቶሪ ባለሙያዎችና የላቦራቶሪ ኃላፊዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡በስልጣናው ለሕክምና ላቦራቶሪዎች ISO 15189 ደረጃን መሰረት አደርጎ የሚሰጥ ሲሆን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ዓላማም የሕክምና ተቋማት የአክሪዲቴሸን አገልግሎትትን ጠቀሜታ ተረድተው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማስቻል ነው፡፡ተቋማቱ የአክሪዲቴሸን ተጠቃሚ ቢሆኑ ለሕብረተሰቡ ተአማኒነትና ብቃት ያለው አላቦራቶሪ አገልግሎት መስጠት የሚያስችላቸው እንደሆነ በዚሁ ስልጠና ላይ የተገለጸ ሲሆን ሰልጣኞች ስልጠናውን ከተከታተሉ በኃላ ወደ ተቋሞቻቸው ሲመለሱ ተቋሞቻቸውን ወደ አክሪዲቴሸን እንዲመጡ ለማገዝ ያስችላቸዋል፡፡በተመስሳይ ስልጠናው በፍተሻ ላቦራቶሪ ISO/IEC 17025 ከተለያዩ የመንግስትና የግል አምራች ኢንዱስትሪዎችና ፋብሪካዎች ለተውጣጡ የላቦራቶሪ ባለሙያዎችና የጥራት ቁጥጥር የሥራ ሃላፊዎች ስልጠና እየተጠ ሲሆን ስልጠናው ተቋማቱ የሃገሪቱ ምርቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለመሆን የሚያስችላቸው አቅም እንዲፈጥሩ የሚያስችላቸው በመሆኑ ሰልጣኞች ትኩረት እንዲሰጡትም ተጠይቋል፡፡በቀጣይ መሥሪያቤቱ ለሌሎች የኢንዱስትሪ ፓርኮችና እንዲሁም የተለያዩ መንግስታዊያ መንግስታዊ ላልሆኑ ተቋማት ተመሳሳይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናዎችን ለመስጠት እቅድ የያዘ ሲሆን የአክሪዲቴሽን አገልግሎትን በመላ ሃገሪቱ ተደራሽ ለማድረግ ሕብረተሰቡና ተቋማት ስለ አክሪዲቴሸን ያላቸውን ግንዛቤ ማሳደግ ይገባል፡፡በሕክምናና ለፍተሻሻ ላቦራቶሪ ባለሙያዎችና ሃላፊዎች ለሁለት ቀን በተዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ላይ ከ35 በላይ የሥራ ሃላፊዎች ተካፋይ ሆነዋል፡፡

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት ለሕክምናና ለፍተሻ ላቦራቶሪዎች ስልጠና ሰጠየኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት ከተለያዩ የመንግስትና የግል ሆስፒታሎችና የሕክምና ተቋማት እንዲሁም ኢንዱስትሪዎችና አምራች ድርጅቶች ለተውጣጡ የላቦራቶሪ ባለሙያዎችና ሃላፊዎች ስልጠና እየሰጠ ነው፡፡