News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት የሴቶችን ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችላቸውን የሴቶች ፎረም መሰረቱ፡፡

የአገልግሎቱ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ባለሙያ ወ/ሮ አዜብ ሰለሞን ጥር 20 እና 21ቀን 2014ዓ.ም የተቋሙ ሴት ሰራተኞች ባደረጉት ስብሰባ የአገልግሎቱ የሴቶች ፎረም መመስረቱን መቻሉን ገልፀዋል፡፡

ፎረሙ በዋናነት ሴቶች በተቋሙ ውስጥ ያላቸውን ማህብራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተሳትፎ ለማሳደግ የሚቻልበትን ሁኔታ ለመፍጠር ነው ብለዋል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ ሴት አመራሮችን ለመፍጠር የፎረሙ መመስረት ትልቅ ድርሻ እንዳለው ወ/ሮ አዜብ ጠቁመው በዝቅተኛ ደረጃ ላይ ያሉ ሴቶችንም በአቅም በመገንባትና ራሳቸውን በትምህርት እንዲያሳድጉ በማገድ የተሻለ ደረጃ ላይ ለማድርስ ፎረሙ ጠንክሮ ይሰራል ብለዋል፡፡

የኢትዮጵያ አክሪዲቴንሽ አገልግሎት የሴቶች ፎረም ተመሰረተ