News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት ለተስማሚነት ምዘና ተቋማት የሚሰጠውን የአክሪዲቴሽን  አገልግሎት የበለጠ ተደራሽ ለማድርግ በካሊብሬሽን ዘርፍ ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲያገኝ ማድርግ እንደሚገባ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ

ዋና ዳይሬክተሩ አቶ አርአያ ፍስሃ ዛሬ ለፍተሻ ላቦራቶሪ አሰሰሮች ዓመታዊ  ኮንፍረንስ ሲጀመር እንደተናገሩት በፍተሻ ላቦራቶሪ መስክ የአክሪዲቴሸን አገልግሎትን ለማስፋት ቅድሚያ የካሊብሬሸን ላቦራቶሪዎች ወደ አክሪዲቴሸን ሊመጡ ይገባል

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት ለካሊብሬሸን ላቦራቶሪዎች ዓለም አቀፍ እውቅና ለመስጠት ዝግጅት ቢያደረግም አመልካች ባለመኖሩ አገልግሎቱን መስጠት አለመቻሉንና አገልግሎቱን ካልሰጠ ደግሞ በዓለም አቀፍ ደረጃ ግምገማ እንዲደረግበት መጠየቅ ስለማይችል ከሌሎች የተስማሚነት ምዘና ዘርፎች ካሊብሬሸን ወደኃላ ቀርቷል ብለዋል

በሰርቲፍኬሸን ዘርፍ ዓለም አቀፍ እውቅና ለማግኘት ተቋሙ ዓlም አቀፍ ግምገማ እንደተካሔደበት አስታውሰው በሰርቲፍኬሸን  በግምገማ ወቅት የተገኙትን አነስተኛ ክፍተቶች ተቋሙ ማስተካከሉንና በቅርቡም ዓለም አቀፍ እውቅናው እንደሚገኝ ጠቁመዋል

የአሰሰሮች ዓመታዊ ኮንፍረንስ ዋና ዓላማ በዓመት ውስጥ የአሰስመንት ስራዎች ሲሰሩ በስራ ላይ ያጋጠሙ ክፍተቶችን በመገምገም በቀጣይ ክፍተቶቹን ለማስተካከል፣ በአሰሰሮች መካከል በአንድ ጉዳይ ላይ ተመሳሳይ አረዳድ እንዲይዙ ማድረግና አዳዲስ የተለወጡ ሰነዶች ካሉ በነሱ ላይ ግንዛቤ ለመስጠት መሆኑንም ጠቁመዋል

የአክሪዲቴሽን አገልግሎትን ለማስፋት የካሊብሬሽን ዘርፍን ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲያገኝ ማድርግ ያስፈልጋል ተባለ