የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ለ11 ተቋማት የአክሬዲቴሽን አገልግሎት ሰጠ ። አገልግሎቱ የተሰጠው በኢንስፔክሽን ፣ በሰርተፍኬሽን ፣በፍተሻ እና…
በንግድና ቀጠናዊ ትስሰር ሚኒስቴር የጥራት መሰረተ-ልማት ዘርፍ የመጀመሪያውን ስድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
ጥር 01 ቀን 2015ዓ.ም በንግድና ቀጠናዊ ትስሰር ሚኒስቴር የጥራት መሰረተ-ልማት ዘርፍ የሥራ አመራር እና የዘርፉ ተጠሪ ተቋማት የ2015 የመጀመሪያውን ስድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄዱ፡፡ በአዳማ ኃይሌ ሪዞርት ሆቴል ጥር 01 ቀን 2015ዓ.ም በተካሄደው ውይይት ላይ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና…
የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም ግምገማ ሁሉም የስራ አስፈጻሚ የክፍሉን አፈጻጸም ከእቅዱ ጋር በማዛምድ ከታህሳስ 21 እስከ 22 2015 ዓ.ም እየገመገም ይጋኛል፡፡
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት Management System Certification ISO/IEC 17021:2012 ስታንዳርድ ላይ ስልጠና ሰጠ።
የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በኢትዮጵያ አክሪድቴሽን አገልግሎት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን ጎበኙ፡
Quality Council of India የISO/IEC17020:2012 ስታንዳርድ ላይ ለቴክኒካል አሰሰሮች ስልጠና ሰጠ።
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ከ Quality Council of India ጋር በገባው ስምምነት መሰረት ISO/IEC 17020:2012 ስታንዳርድ ላይ ለ20 ቴክኒካል አሰሰሮች ከታህሳስ 3-5 2015ዓ.ም ስልጠና የሰጠ ሲሆን የመስክ ግምገማ ከታህሳስ 6-7 2015ዓ.ም እያካሂደ ይገኛልእየተሰጠ ያለው ስልጠና ለአገልግሎቱ ብቃት ያላቸው የትርፍ ሰአት ባለሙያዎችን…
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ለአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች ከታሀሳስ 7-8 2015 ዓ.ም በአዳማ እየተሰጠ የነበረው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቀቀ::
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ለተቋሙ የሥራ ኃላፊዎች እና ለሠራተኞቹ በውጤት ተኮር እቅድ ዝግጅት፣በተቀናጀ የሲቪል ሰርቪስ መረጃ አያያዝ እና በፌደራል መንግስት የሰራተኞች አዋጅ 1064/2010 ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ፡፡ ከታሕሳስ 08 እስከ ታሕሳስ 09 ቀን 2015ዓ.ም ለሁለት ቀናት በአዳማ ከተማ በተካሄደው ስልጠና…
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አጠቃላይ የአሰሰር ካሊብሬሽን ስልጠና አካሄደ
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አጠቃላይ የአሰሰር ካሊብሬሽን ስልጠና አካሄደ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አጠቃላይ የአሰሰር ካሊብሬሽን ስልጠና በአመት አንድ ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን 6 September 2022ዓ.ም አሰሰሮች፤ የአገልግሎቱ አመራሮችና ሠራተኞች በተገኙበት የ proficiency Test policy, Traceability policy, Traceability Checklist, Timeline rule, Use of…
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ለሚያሳድጋቸው ሁለት ወላጀ አልባ ህፃናት ድጋፍ አደረገ
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ለሁለት ወላጅ አልባ ሕጻናት የትምህርት መገልገያ ደብተር እና ቦርሳ እንዲሁም ጫማና ልብስ ድጋፍ አደረገ፡፡ በየአመቱ እንደሚደረገው የዘንድሮም የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመንን ሊገለገሉበት የሚያስችላቸውን ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ አገልግሎት መ/ቤቱ በተጨማሪም ለእያንዳንዳቸው 1,500.00 /አንድ ሺ አምስት መቶ ብር የገንዘብ…