መጋቢት 01 ቀን 2015ዓ.ም ‘’ዓለማችን ያለሴቶች ዋጋም ውበትም የላትም’’ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት የስራ ሃላፊዎችና ሰራተኞች ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በዓልን በኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት መሰብሰቢያ አዳራሽ አከበሩ። ዓለም ያለሴቶች ዋጋም ውበትም የላትም ሲሉ በዓሉ ላይ በመገኘት መልዕክታቸውን ያስተላለፉት የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር…
Ethiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of India
================================== Ethiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of opening speech Mrs. Meseret Tessema, Director General explained the arrangement that support India based on the signed terms of references which supported by world bank project. During…
የአገልግሎቱ ሰራተኞች ከኢትዮጵያ ስነ-ልክ ኢትስቲትዩት ሰራተኞች ጋር የ127ኛው የአድዋ ድል በዓል በውይይት አከበሩ
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ሰራተኞች ከኢትዮጵያ ስነ-ልክ ኢንስቲትዩት ጋር የ127ኛውንየአድዋ ድል በዓልን የካቲት 22 ቀን 2015ዓ.ም በኢትዮጵያ ደረጃዎቸ ኢንስቲትዩት አዳራሽ በውይይት አከበሩ፡፡ ከመከላከያ ሚ/ር ተዘጋጅቶ የቀረበውን የ127ኛውን የአድዋ ድል በዓልን የተመለከተ የመወያያ ጽሁፍ ግልጽ ሆኖ የተዘጋጀ መሆኑን በመግለጽ ተሳታፊዎች በጥሞና በመከታተልና…
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎትለ11 ተቋማት የአክሬዲቴሽን የላቀ ብቃት ምስክርነት ሰርትፍኬት ሰቷል። ETV
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ለ11 ተቋማት የአክሬዲቴሽን አገልግሎት ሰጠ ። አገልግሎቱ የተሰጠው በኢንስፔክሽን ፣ በሰርተፍኬሽን ፣በፍተሻ እና…
በንግድና ቀጠናዊ ትስሰር ሚኒስቴር የጥራት መሰረተ-ልማት ዘርፍ የመጀመሪያውን ስድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
ጥር 01 ቀን 2015ዓ.ም በንግድና ቀጠናዊ ትስሰር ሚኒስቴር የጥራት መሰረተ-ልማት ዘርፍ የሥራ አመራር እና የዘርፉ ተጠሪ ተቋማት የ2015 የመጀመሪያውን ስድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄዱ፡፡ በአዳማ ኃይሌ ሪዞርት ሆቴል ጥር 01 ቀን 2015ዓ.ም በተካሄደው ውይይት ላይ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና…
የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም ግምገማ ሁሉም የስራ አስፈጻሚ የክፍሉን አፈጻጸም ከእቅዱ ጋር በማዛምድ ከታህሳስ 21 እስከ 22 2015 ዓ.ም እየገመገም ይጋኛል፡፡
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት Management System Certification ISO/IEC 17021:2012 ስታንዳርድ ላይ ስልጠና ሰጠ።
የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በኢትዮጵያ አክሪድቴሽን አገልግሎት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን ጎበኙ፡
Quality Council of India የISO/IEC17020:2012 ስታንዳርድ ላይ ለቴክኒካል አሰሰሮች ስልጠና ሰጠ።
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ከ Quality Council of India ጋር በገባው ስምምነት መሰረት ISO/IEC 17020:2012 ስታንዳርድ ላይ ለ20 ቴክኒካል አሰሰሮች ከታህሳስ 3-5 2015ዓ.ም ስልጠና የሰጠ ሲሆን የመስክ ግምገማ ከታህሳስ 6-7 2015ዓ.ም እያካሂደ ይገኛልእየተሰጠ ያለው ስልጠና ለአገልግሎቱ ብቃት ያላቸው የትርፍ ሰአት ባለሙያዎችን…