News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡
በክብርት ወ/ሮ አይሻ ያህያ የተመራው በኢፌዲሪ ህዝብ ተወካየች ምክርቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ህዳር 28 ቀን 2015 ዓ/ም በኢትዮጵያ አክሪድቴሽን አገልግሎት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን ጎብኝተዋል፡፡
የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎትን በጎበኙብት ወቅት የሚሰጣቸውን የአክሬዲቴሽን አገልገሎት ማለትም በፍትሻ ላብራቶሪ፣በህክምና ላብራቶሪ፣ በኢንስፔክሽን እና ሲስተም ሰርትፍኬሽን የአለም አቀፍ እውቅና ያገኘባቸው ሲሆን ለኢኮኖሚ እድገት ለህብረተሰብ እና አካባቢያዊ ደህንነት ላይ ያለውን ጉልህ ድርሻ በአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ መሰረት ተሰማ የተገለጸ ሲሆን በቀጣይ ወሰኖችን የማስፋት ስራ እንድሚስራ እንዲሁም የተቀናጀ ስራ ከንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር እና ከጥራት መሰረተ ልማት ጋር መኖሩን ገልጸው በሀገሪቱ ያሉ ሁሉም የተስማሚነት ምዘና አካላትየአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጠቅሰዋል።በመቀጠልም ከቋሚ ኮሚቴ አባላት የሚያስፈልጉ ድጋፎች እና በተንሱ ጥያቄዎች ላይ ማብራሪያ ዋና ዳይሬክተሯ ሰተውበታል።
የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በኢትዮጵያ አክሪድቴሽን አገልግሎት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን ጎበኙ፡