News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ከግሎባል ኤሲአይ (Global ACI) ጋር ያለውን የባለብዙ ወገን የጋራ እውቅና ስምምነት በፊርማ አደሰየኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት የአለምአቀፍ ዕውቅና ትብብር (GLOBAL ACCREDITATION COOPERATION INCORPORATED) ሙሉ አባል ሆነ::በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሁለተኛ ግዜ ከነሐሴ 24-29/2017 ዓ.ም እየተካሄደ የሚገኘው ‘የኢትዮጵያ ይግዙ ‘ የንግድ ሳምንት ላይ የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት የሚሰጣቸዉን አገልግሎቶች ለጎብኝዎች በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል፡፡Call for Healthcare Accreditation Surveyorየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት የኢስኳ ISQua ይፋዊ ሙሉ አባል በመሆን አለም አቀፍ የጤና ዘርፍ አክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት መስጠት የሚያስችለውን እውቅና አጊንቷል።የኢትዮጵያ አክሬድቴሽን አገልግሎት 17ኛውን የሰንደቅ አላማ ቀን አከበረ።የመ/ቤቱ ሰራተኞች የችግኝ ተከላ አካሄዱጥራትን ማስጠበቅ የሁሉም አካላት አንገብጋቢ ጉዳይ ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠ

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አጠቃላይ የአሰሰር ካሊብሬሽን ስልጠና አካሄደ

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አጠቃላይ የአሰሰር ካሊብሬሽን ስልጠና በአመት አንድ ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን 6 September 2022ዓ.ም አሰሰሮች፤ የአገልግሎቱ አመራሮችና ሠራተኞች በተገኙበት የ proficiency Test policy, Traceability policy, Traceability Checklist, Timeline rule, Use of ILAC/IAF mark and Use of EAS symbol ላይ ስልጠና የተሰጠ ሲሆን በቀረበው ሰነድ ላይ ውይይት የተደረገ ሲሆን ለተነሱት ጥያቄች ምላሽ ተሰቶባቸዋል፡፡ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ተወካይ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ መሰረት ተሰማ እንደገለጹት የሚሰጠው አገልግሎት ተደራሽና ቴክኖሎጂን የሚከተል እንደሚሆን ጠቁመው በመጪው ግንቦት 2023ዓ.ም ለሚደረገው አለም አቀፍ ግምገማ ሁሉም የነቃ ተሳትፎ ማድረግ እንዳለበት እና የሀገር ገጽ ግንባታ በመሆኑ ለሚጨመሩ አዳዲስ ወሰኖች ላይ ተጠናክሮ እንደሚሰራ ጠቅሰዋል፡፡

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አጠቃላይ የአሰሰር ካሊብሬሽን ስልጠና አካሄደ