News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አጠቃላይ የአሰሰር ካሊብሬሽን ስልጠና አካሄደ

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አጠቃላይ የአሰሰር ካሊብሬሽን ስልጠና በአመት አንድ ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን 6 September 2022ዓ.ም አሰሰሮች፤ የአገልግሎቱ አመራሮችና ሠራተኞች በተገኙበት የ proficiency Test policy, Traceability policy, Traceability Checklist, Timeline rule, Use of ILAC/IAF mark and Use of EAS symbol ላይ ስልጠና የተሰጠ ሲሆን በቀረበው ሰነድ ላይ ውይይት የተደረገ ሲሆን ለተነሱት ጥያቄች ምላሽ ተሰቶባቸዋል፡፡ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ተወካይ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ መሰረት ተሰማ እንደገለጹት የሚሰጠው አገልግሎት ተደራሽና ቴክኖሎጂን የሚከተል እንደሚሆን ጠቁመው በመጪው ግንቦት 2023ዓ.ም ለሚደረገው አለም አቀፍ ግምገማ ሁሉም የነቃ ተሳትፎ ማድረግ እንዳለበት እና የሀገር ገጽ ግንባታ በመሆኑ ለሚጨመሩ አዳዲስ ወሰኖች ላይ ተጠናክሮ እንደሚሰራ ጠቅሰዋል፡፡

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አጠቃላይ የአሰሰር ካሊብሬሽን ስልጠና አካሄደ