News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ለሁለት ወላጅ አልባ ሕጻናት የትምህርት መገልገያ ደብተር እና ቦርሳ እንዲሁም ጫማና ልብስ ድጋፍ አደረገ፡፡

በየአመቱ እንደሚደረገው የዘንድሮም የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመንን ሊገለገሉበት የሚያስችላቸውን ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡

አገልግሎት መ/ቤቱ በተጨማሪም ለእያንዳንዳቸው 1,500.00 /አንድ ሺ አምስት መቶ  ብር  የገንዘብ ድጋፍ ሰጥቷል፡፡

 ሕፃናቱ የ2ኛ ክፍል ተማሪ እያሉ ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ ድጋፍ እያደረገላቸው ያሉት ተማሪዎች ሲሆኑ በዓመቱመጀመሪያና በዓመቱ አጋማሽ ላይ እገዛዎችን ሲያደርግላቸው ቆይቷል፡፡ በአሁኑ ወቅትም ሁለቱም ሴት ተማሪዎች ወደ 10ኛ ክፍል ተዛውረዋል፡፡

ተማሪዎቹ በትምህርታቸው እንዲ ጠነክሩ እና እንዲበረታቱ በቀጣይም አቅም በፈቀደ መጠን ድጋፉን እንደሚቀጥል ጠቅሰው የአገልግሎቱ ም/ዋና ዳይሬክተር /ተወካይ/ ወ/ሮ መሠረት ተሰማ ተናገሩ፡፡

አገልገሎት መ/ቤቱም  ተማሪዎቹ በርትተው ዩኒቨርስቲ ትምህርታቸውን እስኪያጠናቅቁ ድረስ ድጋፍ እንዳማያቋርጥም ተገልጿል፡፡

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ለሚያሳድጋቸው ሁለት ወላጀ አልባ ህፃናት ድጋፍ አደረገ