News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሽን ጽ/ቤት የአክሪዲቴሸን አገልግሎትን ተደራሽ ለማድርግ የፍተሻ ላቦራቶሪ ያላቸውና ወደ አክሪዲቴሸን ሊመጡ ይችላሉ ላላቸው ከተለያዩ ተቋማት ለተውጣቱ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ እይሰጠ ነው፡፡

ጽ/ቤቱ ዛሬ በቢሸፍቱ ከተማ የጀመረው ስልጠና በISO/IEC 17025 በፍተሻ ላቦራቶ አክሪዲቴሸን ዘርፍ ያተኮረ ሲሆን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናው በነገው እለትም ይቀጥላል፡፡

በስልጠናው ላይ ከአዲስ አበባ ዩነቢቨርስቲ የደብረዘይት እንስሳት ህክምና ኮሌጅ፣ከብሔራወ የእንስሳት ሕክምና ላቦራቶሪን ጨምሮ ከተለያ ተቋማት የተውጣጡ 25 ተሳታዎች ተካፋይ የሆኑ ሲሆን ስልጠናው የአክሪዲቴሸኸን አገልግለኮት ተጠቃሚ ለመሆን ተቋማት ሊያሟሉ ስለሚገባቸው መስፈርቶች ላይ ትኩረት ያደረገ ነው፡፡

የአክሪዲቴሽን አገልግሎት ተጠቃሚ ለመሆን ተቋማት ከሰነድ ዝግጅት ጀምሮ የአሰራር ስርአት ሊዘረጉ እንደሚገባ የፍተሻ አክሪዲቴሽን ቡድን መሪ ወ/ሮ መሰይ መገቹ በስልጠናው ላይ የገለፁ ሲሆን ጽ/ቤቱ ተቋማት ወደ አክሪዲቴሸን እንዲመጡ መሰረታዊ የግነዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን እንደሚሰጥ ጠቁመዋል፡፡

ተቋማት ይህም መሰረት በማድርግ ራሳቸውን ወደ ዓለም አቀፍ እውቅና ለማምጣት ሊሰሩ ይገባል ሲሉም ተናግረዋል፡፡

ጽ/ቤቱ በተመሳሳይ ታህሳስ 22 ቀን 2013ዓ.ም በሃዋሳ ለደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል የተለየዩ ቢሮ ኃላፊዎች እንዲሁም ታህሳስ 23 ቀን 2013 ዓ.ም ለሲዳማ ክልል የተለየዩ ቢሮ ኃላፊዎች ተመሳሳይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ይሰጣል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ አክሪዲቴሸን ጽ/ቤት ለተለየያ ተቋማት የግንዛቤ ማስጨበጫ እተየሰጠ ነው፡፡