News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ሪፈራል ሆስፒታል ላብራቶሪ በህክምና ላብራቶሪ ISO፡15189 ደረጃ፣ በAFRAC እና ILAC መስፈርቶች መሰረት በ Molecular Biology የፍተሻ ወሰን EID-HIV and Viral load የአክሬዲቴሽን አገልግሎት ያገኙ ሲሆን የተቋሙ የጥራት ማናጀር አቶ ሳሙኤል አፈወርቅ እንደገለፁት ላብራቶሪው በሌሎች የፍተሻ ወሰኖች ላይም ያገኘውን የአክሬዲቴሽን እውቅና እንደሚያሰፋ ከፅ/ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ፍስሃ ሰርቲፍኬቱን በተቀበሉበት ጌዜ ገልፀዋል፡፡

ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ሪፈራል ሆስፒታል በላብራቶሪ የISO፡15189 ደረጃ የአክሬዲቴሽን አገልግሎት አገኘ፡