News

የኢትዮጵያ አክሬድቴሽን አገልግሎት 17ኛውን የሰንደቅ አላማ ቀን አከበረ።

EAS  ጥቅምት 4 /2017 ዓ.ም የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች በአገር አቀፍ ደረጃ ለ17ኛ ጊዜ የሚከበረውን የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችንና ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!”  በሚል መሪ ቃል በተለያዩ መርሀ-ግብሮች በድምቀት አክብረዋል፡፡ የኢትዮጵያ አክሬድቴሽን አገልግሎት…