News
የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በልዩ ልዩ መስኮች ዓለም አቀፍ  እውቅና አገኘ፡፡አገልግሎቱ ለግሎባል ኢንስፔክሽን ሰርቬይ ኤጀንሲ ዕውቅና ሰጠየዜና መግለጫየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት በምርት ሰርቲፊኬሽን እና በካሊብሬሽን ላቦራቶሪ አክሬዲቴሽን ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘአቶ ቦንሳ ባይሳ የኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ የአገልግሎቱ የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የበኩላቸውን ተወጡየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት አዲሰ በተከለሰው የሕክምና ላቦራቶሪዎች ደረጃ ለመተግበር የሽግግር እቅድ አዘጋጀEthiopian Accreditation Service top management and technical staffs visited Quality Council of Indiaየኢትዮጵያ አክሬዲቴሽን አገልግሎት እንደሃገር የመጀመሪያውን የምርት ሰርተፊኬሽን እና በግሉ ዘርፍ የካሊብሬሽን ላብራቶሪ ጨምሮ አጠቃላይ ለ11 ተቋማት የላቀ ብቃት የሶስተኛ ወገን ምስክርነት የአክሬዲቴሽን ሰርተፍኬት ሰጠ፡፡የኢትዮጵያ አክሪዲቴሸን አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች የስድስት ወር አፈጻጸም እየገመገም ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት ለስድስት የሕክምና፣ ለሶስት የፍተሻ ላቦራቶሪዎች፣ ለሶስት የኢንስፔክሽን እና ለአንድ የሰርቲፍኬሽን ተቋም የአክሬዲቴሽን አገልግሎት ሰጠ::

የኢትዮጵያ አክሬዲቴሸን አገልግሎት የአክሬዲቴሽን ተጠቃሚ ለመሆን ለተቃሙ ማመልከቻ ላቀረቡና የተቀመጠውን ዓለም አቀፍና ብሔራዊ መስፈርቶች ላሟሉ ለስድስት የሕክምና፣ ለሶስት የፍተሻ ላቦራቶሪ፣ ለሶስት የኢንስፔክሽን እና ለአንድ የሰርቲፍኬሽን ተቋም የአክሬዲቴሽን አገልግሎት ሰጠ፡፡ ተቋሙ ዛሬ ግንቦት 9ቀን 2014ዓ.ም በአዲስ አበባ ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል በተካሄደው…